ይሉኝታ yelugneta.com

የራሴ ዝርዝሮችወደ የራሶ ሥፍራ

የኃያላኑ ሴራ በኢትዮጵያ

አማኑኤል አማን

ወደቋት
ዋጋ 80 ብር
facebook
እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር በምትዘረጋው ቅድስት ሀገር ላይ የተቃጡ የጥፋት ተልዕኮዎችና ረቂቅ ተንኮሎች!!

የግብፅ መኳንንት መምጣታቸው የማይቀር እስከሆነ ድረስ ኢትዮጵያም እጆቿን ወደፈጣሪዋ መዘርጋትዋ የሚጠበቅ ይሆናል። የግብፅን መኳንንት አስገዳጅ ሁኔታዎች ተቋቁሞ በፅናት ለማለፍ ግን ንቁ ሆኖ መጠበቅ ያስፈልጋል።
በእዚህ የመጨረሻው ዘመን አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ከችግሩ መክፋት የተነሳ የውሸት ኑሮን እየኖረ በመጨረሻም የእውነት ሞትን የሚጋት ሆኖአል። ይህ መጽሐፍ ከወደቀባችሁ የእንቅልፍ እዚም በትንሹም ቢሆን ይቀሰቅሳችሁ እንደሆነ እንጂ በእዚህች ቅድስት አገር እየተካሄደ ያለውን ሥውር ርእሰ-ጉዳይ ላይ ጥቂት የፅሞና ጊዜ ወስዳችሁ በፀጥታ ውስጥ የሚመጣውን የዝምታ ድምፅ በአስተውሎት ለማዳመጥ ሞክሩ፤ ከውስጣችሁና ከእውነተኛ ማንነታችሁ እንደ ነጎድጓድ የሚያስገመግም እውነት በእለት-ተእለት ውሎአችሁ እያያችሁ ያላስተዋላችሁትን ምስጢር ፍንትው አድርጎ ያቀርብላችሁዋል።

የግብፅ ፈርኦናዊ መንግስትና የአንግሎ አሜሪካ መንግስት የመጀመሪያውና የመጨረሻው የአለማችን ልእለ-ሀያል መንግስታት በመሆናቸው የተለየ ታሪካዊ ትስስር ያላቸው እንዲሆኑ አድርጎአቸዋል። እንደ ዳንኤል ትንቢት (2:34-45) እንደ ኢሣይያስ ትንቢት (13:1-16) እንደዚሁም እንደ ዮሐንስ ራዕይ ትንቢት (ራእይ 16:12-16) ለአርማጌዶን ጦርነት መከሠት ምክንያቱ እግዚአብሔር የምስራቅ መንግስታትን የሚያስነሳ መሆኑ ነው። የእንግሊዝ ከአውሮፓ ህብረት መውጣትም ሆነ በአሜሪካው ፕሬዚዳንት በትራምፕ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ለአርማጌዶን ጦርነት መፈንዳት መጠነኛ ፍንጭ ይሠጠናል።

የመመዝግቢያ ቅጽ

ስም
የአባት ስም
የአያት ስም
የመጠቀሚያ ስም
የመጠቀሚያ የሚስጢር ቃል
የሚስጢር ቃል እንደገና ፃፍ
ለመግዛት ለመሸጥ ለሁለቱም

ወደ የራሶ ሥፍራ ለመግባት

የመጠቀሚያ ስም
የመጠቀሚያ የሚስጢር ቃል

ወደ የራሶ ሥፍራ ለመግባት

የመጠቀሚያ ስም
የመጠቀሚያ የሚስጢር ቃል

የመላኪያ አስራሻዎን ያስገቡ

ሁሉም መልዕክቶች በEMS (ኢኤምኤስ) ስለሚላኩ አድራሳዎን ስም እስከ አያት ፡ ስልክ ቁጥር (መድረሱን ደውለው የሚያረጋግጡበት ስለሆነ) ፡ የቤት ቁጥር ፡ የአካባቢ ስም(የጎጥ ስም) ፡ የቀበሌ ስም ፡ ወረዳ ፡ ክልል በማለት ያስገቡ።


X